የደቡብ ኮርያ ህዝብ ተቃውሞ ቀጥሏል !

የደቡብ ኮርያ ህዝብ ተቃውሞ ቀጥሏል !
የደቡብ ኮርያ ህዝብ ብሔራዊ ቡድናቸው በአለም ዋንጫው ከምድብ ማለፍ አለመቻሉን ተከትሎ ተቃውሟቸው ተባብሶ ቀጥሏል።
ቡድኑ በትላንትናው ዕለት ደቡብ ኮርያ ሲደርስ በአሰልጣኙ ሆንጎ ሚዮንግ ቡ ላይ ትልቅ ተቃውሟቸውን አሰምተዋል።
ባሰሙት ተቃውሞም “ የደቡብ ኮርያ እግር ኳስ ምስጋና ለአንተ ይሁንና 3️⃣0️⃣ዓመት ወደ ኃላ ተመልሷል “ ሲሉ ተሰምተዋል።
ደቡብ ኮርያ ቡድኑ ወደ ሀገሩ ሲመለስ ችግር እንዳይፈጠር ከ 1️⃣6️⃣0️⃣ በላይ የፖሊስ አባለትን በአየር መንገዱ አሰማርታ ነበር።
በሀገሪቱ የሚገኙ የሱቅ ባለቤቶች እና ነጋዴዎች በመገበያያ ቦታዎቻቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት “ በዚህ ቦታ ላይ አሰልጣኝ ሆንጎ ሚዮንግ ቡ መገበያያት አይችልም “ ሲሉ አሳስበዋል።
የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሀን “ KBS “ ስለ አሰልጣኙ በሰራቸው ዘገባዎች ላይ ፊታቸውን በመሸፈን አየር ላይ ሲያውሉ ታይቷል።
የሀገሪቱ መንግስት በጉዳዩ ላይ ጣልቃ መግባቱ ሲታወቅ ከሀገሪቱ የስፖርት ሚንስቴር ማብራሪያ መጠየቁ ይታወሳል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የደቡብ ኮርያ ህዝብ ብሔራዊ ቡድናቸው በአለም ዋንጫው ከምድብ ማለፍ አለመቻሉን ተከትሎ ተቃውሟቸው ተባብሶ ቀጥሏል።
ቡድኑ በትላንትናው ዕለት ደቡብ ኮርያ ሲደርስ በአሰልጣኙ ሆንጎ ሚዮንግ ቡ ላይ ትልቅ ተቃውሟቸውን አሰምተዋል።
ባሰሙት ተቃውሞም “ የደቡብ ኮርያ እግር ኳስ ምስጋና ለአንተ ይሁንና 3️⃣0️⃣ዓመት ወደ ኃላ ተመልሷል “ ሲሉ ተሰምተዋል።
ደቡብ ኮርያ ቡድኑ ወደ ሀገሩ ሲመለስ ችግር እንዳይፈጠር ከ 1️⃣6️⃣0️⃣ በላይ የፖሊስ አባለትን በአየር መንገዱ አሰማርታ ነበር።
በሀገሪቱ የሚገኙ የሱቅ ባለቤቶች እና ነጋዴዎች በመገበያያ ቦታዎቻቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት “ በዚህ ቦታ ላይ አሰልጣኝ ሆንጎ ሚዮንግ ቡ መገበያያት አይችልም “ ሲሉ አሳስበዋል።
የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሀን “ KBS “ ስለ አሰልጣኙ በሰራቸው ዘገባዎች ላይ ፊታቸውን በመሸፈን አየር ላይ ሲያውሉ ታይቷል።
የሀገሪቱ መንግስት በጉዳዩ ላይ ጣልቃ መግባቱ ሲታወቅ ከሀገሪቱ የስፖርት ሚንስቴር ማብራሪያ መጠየቁ ይታወሳል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


