ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ጫማዬን ለመስቀል ገና አልወሰንኩም “ ክርስቲያኖ ሮናልዶ

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ጫማዬን ለመስቀል ገና አልወሰንኩም “ ክርስቲያኖ ሮናልዶ
“ ጫማዬን ለመስቀል ገና አልወሰንኩም “ ክርስቲያኖ ሮናልዶ

“ በጣም ደስተኛ ነኝ “

የፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን አምበል እና ኮከብ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከጨዋታው መጠናቀቅ በኃላ ደስታውን ገልጿል።

“ በጣም ደስተኛ ነኝ “ ያለው ሮናልዶ የፍፁም ቅጣት ምቱን ቅፅበት “ የልብ ምቴ በጣም ጨምሮ ነበር ፣ ነገር ግን በራስ መተማመኔ እና እምነቴ ጎሉን እንዳስቆጥር አድርጎኛል “ ብሏል።

ከአለም ዋንጫው በኃላ ራሱን ያገል እንደሆነ የተጠየቀው ሮናልዶ “ የብሔራዊ ቡድን ቀጣይነቴን ገና አልወሰንኩም ፣ ጊዜው ሲደርስ ከቤተሰቤ ጋር ተማክሬ እወስናለሁ “ ሲል ገልጿል።

ክርስቲያኖ ሮናልዶ አክሎም “ በሁኔታዎች ላይ ተመርኮዤ ( በደስታ እና ሀዘን ) ምንም አይነት ውሳኔ አልወስንም ፤ የዓለም ዋንጫው ካለቀ በኋላ ከብሔራዊ ቡድኑ ጋር ያለኝን የወደፊት ዕጣ ፈንታ እወስናለሁ “ ብሏል።

@tikvahethsport @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች