“ ፕሪሚየር ሊጉ በጣም ከባድ ይሆናል ” አርቴታ

“ ፕሪሚየር ሊጉ በጣም ከባድ ይሆናል ” አርቴታ
የመድፈኞቹ ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ፕሪሚየር ሊጉ ከባድ እንደሚሆን ተናግረዋል።
“ ፕሪሚየር ሊጉ በጣም ከባድ ይሆናል ” ያሉት አርቴታ “ በየሳምንቱ እንደዚህ አይነት ሁኔታ ይጠብቀናል ዝግጁ መሆን አለብን ” ብለዋል።
አክለውም የቡድናቸውን የጨዋታ እንቅስቃሴ “ የተለየ ነበር ” ሲሉ ገልፀውታል።
ስለ ሙስኬራ ሁኔታ የተጠየቁት አርቴታ “ የጡንቻ ችግር ነው የገጠመው ከባድ ነው ብለን አናስብም “ ብለዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የመድፈኞቹ ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ፕሪሚየር ሊጉ ከባድ እንደሚሆን ተናግረዋል።
“ ፕሪሚየር ሊጉ በጣም ከባድ ይሆናል ” ያሉት አርቴታ “ በየሳምንቱ እንደዚህ አይነት ሁኔታ ይጠብቀናል ዝግጁ መሆን አለብን ” ብለዋል።
አክለውም የቡድናቸውን የጨዋታ እንቅስቃሴ “ የተለየ ነበር ” ሲሉ ገልፀውታል።
ስለ ሙስኬራ ሁኔታ የተጠየቁት አርቴታ “ የጡንቻ ችግር ነው የገጠመው ከባድ ነው ብለን አናስብም “ ብለዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


