“ ፖርቹጋል ድክመት የላትም ”

“ ፖርቹጋል ድክመት የላትም ”
የክሮሽያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዝላትኮ ዳሊች የፖርቹጋል ጨዋታ የአለም ዋንጫው ትልቅ ፈተና ነው ሲሉ ተናግረዋል።
አሰልጣኙ በሰጡት ቃል " ፖርቹጋል ምርጥ አሰልጣኝ አላት እንዲሁም ሁልጊዜ ግብ የሚያስቆጥረውን ሮናልዶ ይዛለች ” ብለዋል።
አክለውም “ ቡድኑ ሰፊ አማራጭ ይዟል ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ማሸነፍ የቻሉ ተጨዋቾች ናቸው ያሉት ” ሲሉ ተደምጠዋል።
“ ፖርቹጋል ምንም ድክመት የላቸውም የተሟላ ብሔራዊ ቡድን ነው “ ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የክሮሽያ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዝላትኮ ዳሊች የፖርቹጋል ጨዋታ የአለም ዋንጫው ትልቅ ፈተና ነው ሲሉ ተናግረዋል።
አሰልጣኙ በሰጡት ቃል " ፖርቹጋል ምርጥ አሰልጣኝ አላት እንዲሁም ሁልጊዜ ግብ የሚያስቆጥረውን ሮናልዶ ይዛለች ” ብለዋል።
አክለውም “ ቡድኑ ሰፊ አማራጭ ይዟል ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ ማሸነፍ የቻሉ ተጨዋቾች ናቸው ያሉት ” ሲሉ ተደምጠዋል።
“ ፖርቹጋል ምንም ድክመት የላቸውም የተሟላ ብሔራዊ ቡድን ነው “ ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


