ኢባትሎ ከ157 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሲያገኝ ከታክስ በፊት 28 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ትርፍ ማስመዝገቡን አሳወቀ።
ምንጭ፦ TIKVAH Ethiopia
·

ኢባትሎ ከ157 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሲያገኝ ከታክስ በፊት 28 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ትርፍ ማስመዝገቡን አሳወቀ።
የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት 144 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ገቢ ለማግኘት ታቅዶ 157 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘት መቻሉን ገልጿል።
በበጀት ዓመቱ ከታክስ በፊት 28 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ትርፍ የተገኘ መሆኑን በአፈጻጸሙ የእቅዱን 108 ነጥብ 5 በመቶ ማሳካት መቻሉን አመልክቷል።
ገቢው ከባለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ27 በመቶ ብልጫ ያለው መሆኑን ገልጿል።
ሃምሌ 23 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት 144 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ገቢ ለማግኘት ታቅዶ 157 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘት መቻሉን ገልጿል።
በበጀት ዓመቱ ከታክስ በፊት 28 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ትርፍ የተገኘ መሆኑን በአፈጻጸሙ የእቅዱን 108 ነጥብ 5 በመቶ ማሳካት መቻሉን አመልክቷል።
ገቢው ከባለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የ27 በመቶ ብልጫ ያለው መሆኑን ገልጿል።
ሃምሌ 23 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia


