ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

#እንድታውቁት : የ2019 ዓ/ም አዲስ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር አሳውቋል።

ምንጭ፦ TIKVAH Ethiopia

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
#እንድታውቁት : የ2019 ዓ/ም አዲስ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር አሳውቋል።
#እንድታውቁት : የ2019 ዓ/ም አዲስ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር አሳውቋል።

የአዲስ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ 21 ጊዜ መድፍ የሚተኮሰው ከንጋቱ 12፡00 ሰዓት ላይ ነው።

" መላው ህብረተሰብ ተገቢው መረጃ እንዲኖረው " ሲል የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል፡፡

@tikvahethiopia

ተዛማጅ ታሪኮች