ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

#Thailand : የታይላንድ መንግስት አዲስ የቪዛ ስርዓትን ተግባራዊ ማድረግ ጀምሯል።

ምንጭ፦ TIKVAH Ethiopia

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
#Thailand : የታይላንድ መንግስት አዲስ የቪዛ ስርዓትን ተግባራዊ ማድረግ ጀምሯል።
#Thailand : የታይላንድ መንግስት አዲስ የቪዛ ስርዓትን ተግባራዊ ማድረግ ጀምሯል።

ከዚህም ጋር ተያይዞ ለበርካታ አገራት ሲሰጥ የቆየውን ያለቪዛ መግባት እና የመዳረሻ ቪዛ ተጠቃሚ የሆኑ አገራትን እንደገና በመከለስ ለተወሰኑ አገራት ብቻ እንዲሆን አድርጓል።

ቀደም ሲል ወደ ታይላንድ ለሚጓዙ #ኢትዮጵያውያን ሲሰጥ የነበረው የመዳረሻ ቪዛ (visa on arrival) እ.ኤ.አ. ከSep 15 ቀን 2026 ጀምሮ በአዲስ የቪዛ ህግ የተተካ ሲሆን ይኸውም ኢትዮጵያውያን ከሀገራቸው ከመነሳታቸው በፊት በOnline የመግቢያ ቪዛ thaievisa.go.th ላይ በማመልከት ሲፈቀድላቸው ብቻ መግባት የሚችሉ መሆኑን የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አሳውቋል።

ከአሁን በኃላ ወደ ታይላንድ የሚጓዙ ኢትዮጵያውያን ከመነሻው የታይላንድ ቪዛ ማግኘት የሚኖርባቸው ይሆናል።

Via EMBASSY OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPΙΑ NEW DELHI

@tikvahethiopia

ተዛማጅ ታሪኮች