“ ሜዳ ላይ ብኖር ፓራዴዝን በግምባሬ መትቼ ቀይ ካርድ እቀበል ነበር ” ኢብራሂሞቪች

“ ሜዳ ላይ ብኖር ፓራዴዝን በግምባሬ መትቼ ቀይ ካርድ እቀበል ነበር ” ኢብራሂሞቪች
በአለም ዋንጫው ወቅት የፎክስ ቲቪ ተንታኝ የነበረው ዝላታን ኢብራሂሞቪች ከፍፃሜው በኋላ ስለነበረው አለመግባባት አስተያየት ሰጥቷል።
የስፔን ተጨዋቾች የቡድን አጋራቸው ሲመታ እንዴት ቆመው ይመለከታሉ ያለው ኢብራሂሞቪች “ ምን እያደረጉ እንደሆነ አላውቅም “ ብሏል።
አክሎም “ ፓራዴዝ እንደ እኔ አይነት ተጨዋች ሜዳ ላይ ባለመኖሩ መደሰት ይገባዋል “ ሲል ገልጿል።
ፓራዴዝ ያደረገው “ ፕሮፌሽናል አይደለም ” ያለው ኢብራሂሞቪች “ እኔ ሜዳ ላይ ብኖሮ እሱን በግምባሬ ጭንቅላቱን መትቼ ቀይ እመለከት ነበር "ብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በአለም ዋንጫው ወቅት የፎክስ ቲቪ ተንታኝ የነበረው ዝላታን ኢብራሂሞቪች ከፍፃሜው በኋላ ስለነበረው አለመግባባት አስተያየት ሰጥቷል።
የስፔን ተጨዋቾች የቡድን አጋራቸው ሲመታ እንዴት ቆመው ይመለከታሉ ያለው ኢብራሂሞቪች “ ምን እያደረጉ እንደሆነ አላውቅም “ ብሏል።
አክሎም “ ፓራዴዝ እንደ እኔ አይነት ተጨዋች ሜዳ ላይ ባለመኖሩ መደሰት ይገባዋል “ ሲል ገልጿል።
ፓራዴዝ ያደረገው “ ፕሮፌሽናል አይደለም ” ያለው ኢብራሂሞቪች “ እኔ ሜዳ ላይ ብኖሮ እሱን በግምባሬ ጭንቅላቱን መትቼ ቀይ እመለከት ነበር "ብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


