“ ስለ ብሔራዊ ቡድን ቆይታዬ የማስብበት ጊዜው አሁን ነው ”

“ ስለ ብሔራዊ ቡድን ቆይታዬ የማስብበት ጊዜው አሁን ነው ”
አርጀንቲናዊው ግብ ጠባቂ ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ ራሱን ከብሔራዊ ቡድኑ ሊያገል እንደሚችል ፍንጭ ሰጥቷል።
ፍፃሜውን በመሸነፋቸው የተሰማው ስሜት “ በቃላት ሊገለፅ የማይችል ስሜት ነው “ ሲል ገልጿል።
“ በብሔራዊ ቡድኑ መቀጠል አለመቀጠሌን የማስብበት ጊዜው አሁን ነው ” ሲል ፍንጭ ሰጥቷል።
አርጀንቲናዊያንን ይቅርታ የጠየቀው ማርቴኔዝ “ ቡድኑን ለመርዳት የቻልኩትን ሞክሪያለሁ “ ብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አርጀንቲናዊው ግብ ጠባቂ ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ ራሱን ከብሔራዊ ቡድኑ ሊያገል እንደሚችል ፍንጭ ሰጥቷል።
ፍፃሜውን በመሸነፋቸው የተሰማው ስሜት “ በቃላት ሊገለፅ የማይችል ስሜት ነው “ ሲል ገልጿል።
“ በብሔራዊ ቡድኑ መቀጠል አለመቀጠሌን የማስብበት ጊዜው አሁን ነው ” ሲል ፍንጭ ሰጥቷል።
አርጀንቲናዊያንን ይቅርታ የጠየቀው ማርቴኔዝ “ ቡድኑን ለመርዳት የቻልኩትን ሞክሪያለሁ “ ብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


