“ ቼልሲ የለንደን ትልቁ ክለብ ነው ” ሮጀርስ

“ ቼልሲ የለንደን ትልቁ ክለብ ነው ” ሮጀርስ
እንግሊዛዊው ተጨዋች ሞርጋን ሮጀርስ ቼልሲን በመቀላቀሉ መደሰቱን ከፊርማው በኋላ ተናግሯል።
“ ለእኔ ቼልሲ የለንደን ትልቁ ክለብ ነው ” ያለው ሮጀርስ “ ከልጅነቴ ጀምሮ ሳደንቀው የነበረ ክለብ ነው " ብሏል።
ከኮል ፓልመር ጋር ሲነጋገር እንደነበር የገለፀው ሮጀርስ “ አብረን መጫወት እንወድ ነበር ሁለታችንም ተደስተናል "ብሏል።
አክሎም “ እሱ ለእኔ መደወል እና መፃፍ አላቆመም ነበር ከጓደኛ ጎን መጫወት እና ቀኑን አብሮ ማሳለፍ የተለየ ነገር ነው " ሲል ገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
እንግሊዛዊው ተጨዋች ሞርጋን ሮጀርስ ቼልሲን በመቀላቀሉ መደሰቱን ከፊርማው በኋላ ተናግሯል።
“ ለእኔ ቼልሲ የለንደን ትልቁ ክለብ ነው ” ያለው ሮጀርስ “ ከልጅነቴ ጀምሮ ሳደንቀው የነበረ ክለብ ነው " ብሏል።
ከኮል ፓልመር ጋር ሲነጋገር እንደነበር የገለፀው ሮጀርስ “ አብረን መጫወት እንወድ ነበር ሁለታችንም ተደስተናል "ብሏል።
አክሎም “ እሱ ለእኔ መደወል እና መፃፍ አላቆመም ነበር ከጓደኛ ጎን መጫወት እና ቀኑን አብሮ ማሳለፍ የተለየ ነገር ነው " ሲል ገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


