አርሰናል በዶርትመንድ ተሸንፏል !

አርሰናል በዶርትመንድ ተሸንፏል !
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ከቦርስያ ዶርትመንድ ጋር ያደረገውን የኤምሬትስ ካፕ ጨዋታ 3ለ2 ተሸንፏል።
ለዶርትመንድ የማሸነፊያ ጎሎችን ኢናስዮ ፣ ካሬሳስ እና ጋዶ አስቆጥረዋል።
ቪክቶር ዮኬሬሽ እና ኢታን ንዋኔሪ የአርሰናልን ጎሎች አስቆጥረዋል።
አርሰናል ካደረጋቸው ሶስት የወዳጅነት ጨዋታዎች በሁለቱ ሽንፈት አስተናግዷል።
መድፈኞቹ የመጨረሻ የወዳጅነት ጨዋታቸውን እሮብ ከኮሞ ጋር በኤምሬትስ ስታዲየም ያደርጋሉ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ከቦርስያ ዶርትመንድ ጋር ያደረገውን የኤምሬትስ ካፕ ጨዋታ 3ለ2 ተሸንፏል።
ለዶርትመንድ የማሸነፊያ ጎሎችን ኢናስዮ ፣ ካሬሳስ እና ጋዶ አስቆጥረዋል።
ቪክቶር ዮኬሬሽ እና ኢታን ንዋኔሪ የአርሰናልን ጎሎች አስቆጥረዋል።
አርሰናል ካደረጋቸው ሶስት የወዳጅነት ጨዋታዎች በሁለቱ ሽንፈት አስተናግዷል።
መድፈኞቹ የመጨረሻ የወዳጅነት ጨዋታቸውን እሮብ ከኮሞ ጋር በኤምሬትስ ስታዲየም ያደርጋሉ።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


