አርሰናል ከዩናይትድ ሁለት ታዳጊዎች ሊያስፈርም ነው !

አርሰናል ከዩናይትድ ሁለት ታዳጊዎች ሊያስፈርም ነው !
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ከማንችስተር ዩናይትድ ሁለት ታዳጊዎችን ለማስፈረም እየሰራ ይገኛል።
አርሰናል ለማስፈረም እየሰራ የሚገኘው ጄምስ ስካንሎን እና ሀቤብ ኦጉኔዬን መሆኑ ተገልጿል።
የ 19ዓመቱ የክንፍ ተጨዋች ጄምስ ስካንሎን በ 2021 ነበር ከደርቢ ካውንቲ ማንችስተር ዩናይትድን የተቀላቀለው።
ተጨዋቹ ለእናቱ ሀገር ጂብራልታር 24 ጨዋታዎች ማድረጉ ተገልጿል።
የ 20ዓመቱ ተከላካይ ሀቤብ ኦጉኔዬ በበኩሉ ባለፈው አመት በውሰት በኒውፖርት ካውንቲ አሳልፎ 21 ጨዋታዎች አድርጓል።
መረጃው የ ቴሌግራፍ ነው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ከማንችስተር ዩናይትድ ሁለት ታዳጊዎችን ለማስፈረም እየሰራ ይገኛል።
አርሰናል ለማስፈረም እየሰራ የሚገኘው ጄምስ ስካንሎን እና ሀቤብ ኦጉኔዬን መሆኑ ተገልጿል።
የ 19ዓመቱ የክንፍ ተጨዋች ጄምስ ስካንሎን በ 2021 ነበር ከደርቢ ካውንቲ ማንችስተር ዩናይትድን የተቀላቀለው።
ተጨዋቹ ለእናቱ ሀገር ጂብራልታር 24 ጨዋታዎች ማድረጉ ተገልጿል።
የ 20ዓመቱ ተከላካይ ሀቤብ ኦጉኔዬ በበኩሉ ባለፈው አመት በውሰት በኒውፖርት ካውንቲ አሳልፎ 21 ጨዋታዎች አድርጓል።
መረጃው የ ቴሌግራፍ ነው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


