አርሰናል ወጣት ተጨዋች ሊያስፈርም ነው !

አርሰናል ወጣት ተጨዋች ሊያስፈርም ነው !
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የካርዲፍ ሲቲውን ወጣት ተጨዋች አክሴል ዶንቼቭ ለማስፈረም ከጫፍ መድረሳቸው ተነግሯል።
ተጨዋቹ በካርዲፍ ሲቲ ታሪክ በዋናው ቡድን የተሳተፈ በእድሜ ትንሹ ተጨዋች በመሆን ሪከርድ ይዟል።
የ 16ዓመቱ ታዳጊ ከፊት መስመር ቦታ በተጨማሪ የአጥቂ አማካይ ቦታ ተሰልፎ ማገልገል እንደሚችል ተነግሯል።
ተጨዋቹ በዌልስ ታዳጊ ብሔራዊ ቡድን እየተጫወተ ሲገኝ ለፖላንድም የመጫወት እድል እንዳለው ተጠቁሟል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል የካርዲፍ ሲቲውን ወጣት ተጨዋች አክሴል ዶንቼቭ ለማስፈረም ከጫፍ መድረሳቸው ተነግሯል።
ተጨዋቹ በካርዲፍ ሲቲ ታሪክ በዋናው ቡድን የተሳተፈ በእድሜ ትንሹ ተጨዋች በመሆን ሪከርድ ይዟል።
የ 16ዓመቱ ታዳጊ ከፊት መስመር ቦታ በተጨማሪ የአጥቂ አማካይ ቦታ ተሰልፎ ማገልገል እንደሚችል ተነግሯል።
ተጨዋቹ በዌልስ ታዳጊ ብሔራዊ ቡድን እየተጫወተ ሲገኝ ለፖላንድም የመጫወት እድል እንዳለው ተጠቁሟል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


