አቶ ኢሳያስ ጂራ ብቸኛ እጩ ሆነው ቀርበዋል !

አቶ ኢሳያስ ጂራ ብቸኛ እጩ ሆነው ቀርበዋል !
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ መስከረም 5/2019 ዓ.ም እንደሚካሄድ ይታወቃል።
በዚህም መሰረት ምርጫ አስፈፃሚ ኮሚቴው እጩዎችን እስከ ነሀሴ 4/2018ዓ.ም ድረስ መመዝገቡን ገልጿል።
ኮሚቴው ነሐሴ 5 ፣ 11 እና 13 ባደረጋቸው ስብሰባዎች የቀረቡ እጩዎችን ሰነድ የምርመራ እና የማጣራት ተግባር አከናውኗል፡፡
በዚህም መሠረት ለዕጩ ፕሬዝዳንታዊ ተወዳዳሪነት የቀረቡት ብቸኛ ተወዳዳሪ አቶ ኢሳያስ ጅራ ቦሾ መሆናቸውን አሳውቋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ መስከረም 5/2019 ዓ.ም እንደሚካሄድ ይታወቃል።
በዚህም መሰረት ምርጫ አስፈፃሚ ኮሚቴው እጩዎችን እስከ ነሀሴ 4/2018ዓ.ም ድረስ መመዝገቡን ገልጿል።
ኮሚቴው ነሐሴ 5 ፣ 11 እና 13 ባደረጋቸው ስብሰባዎች የቀረቡ እጩዎችን ሰነድ የምርመራ እና የማጣራት ተግባር አከናውኗል፡፡
በዚህም መሠረት ለዕጩ ፕሬዝዳንታዊ ተወዳዳሪነት የቀረቡት ብቸኛ ተወዳዳሪ አቶ ኢሳያስ ጅራ ቦሾ መሆናቸውን አሳውቋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


