ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ዛሬ መሸነፍ አይገባንም ነበር ” አንዶኒ ኢራኦላ

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ዛሬ መሸነፍ አይገባንም ነበር ” አንዶኒ ኢራኦላ
“ ዛሬ መሸነፍ አይገባንም ነበር ” አንዶኒ ኢራኦላ

የሊቨርፑሉ አሰልጣኝ አንዶኒ ኢራኦላ ቡድናቸው የተፈለገውን ውጤት ማስመዝገብ አለመቻሉን ገልጸዋል።

“ ውጤቱ እኛ የፈለግነው አልነበረም ነገር ግን ዛሬ መሸነፍ አይገባንም ነበር ” ሲሉ አቻው እንደሚገባቸው ተናግረዋል።

አክለውም “ ሁሉም ተጨዋቾች ዛሬ ላደረጉት ጥረት ላመሰግናቸው እፈልጋለሁ ተቀይረው የገቡ ተጨዋቾች ጉልበት ሰጥተውናል "ብለዋል።

ዶምኒክ ስቦዝላይ በበኩሉ " ማሸነፍ እንችል ነበር ነገርግን ይሄ ፕሪሚየር ሊግ ነው ምንም ነገር ቀላል አይደለም "ብሏል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች