“ የተሸነፍነው እነሱ የተሻሉ ስለነበሩ ነው ” ሊዮኔል ስካሎኒ

“ የተሸነፍነው እነሱ የተሻሉ ስለነበሩ ነው ” ሊዮኔል ስካሎኒ
የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሊዮኔል ስካሎኒ በፍፃሜ ጨዋታው በነበረው ዳኝነት ላይ ቅሬታ እንደሌላቸው ገልጸዋል።
በፍፃሜው የነበረው ዳኝነት ኢፍትሐዊ ስለመሆኑ የተጠየቁት ሊዮኔል ስካሎኒ “ አይ በፍጹም ” ሲሉ መልሰዋል።
“ ጨዋታውን የተሸነፍነው እነሱ የተሻሉ ስለነበሩ ነው ” ያሉት አሰልጣኙ “ ያንን ማመን አለብን "ብለዋል።
ሽንፈታቸውን አምነው መቀበላቸው ለወደፊቱ ጥሩ መሆኑን የገለፁት አሰልጣኙ ደክመን ነበር እውነታው ይሄ ነው ሲሉ ገልጸዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሊዮኔል ስካሎኒ በፍፃሜ ጨዋታው በነበረው ዳኝነት ላይ ቅሬታ እንደሌላቸው ገልጸዋል።
በፍፃሜው የነበረው ዳኝነት ኢፍትሐዊ ስለመሆኑ የተጠየቁት ሊዮኔል ስካሎኒ “ አይ በፍጹም ” ሲሉ መልሰዋል።
“ ጨዋታውን የተሸነፍነው እነሱ የተሻሉ ስለነበሩ ነው ” ያሉት አሰልጣኙ “ ያንን ማመን አለብን "ብለዋል።
ሽንፈታቸውን አምነው መቀበላቸው ለወደፊቱ ጥሩ መሆኑን የገለፁት አሰልጣኙ ደክመን ነበር እውነታው ይሄ ነው ሲሉ ገልጸዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


