የአፍሪካ ዋንጫ ተሳታፊ ቁጥር ይጨምራል ?

የአፍሪካ ዋንጫ ተሳታፊ ቁጥር ይጨምራል ?
የካፍ ፕሬዝዳንት ዶክተር ፓትሪስ ሞትሴፔ የአፍሪካ ዋንጫ ተሳታፊ ቁጥር ሊጨመር እንደሚችል ገልጸዋል።
ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሞትሴፔ በሰጡት አስተያየት በቀጣይ የተሳታፊ ቁጥሩ ከ 24 ቡድኖች ወደ 28 ከፍ ይላል ብለዋል።
የ 2027 አፍሪካ ዋንጫ ውድድር ማጣሪያ ጨዋታዎች ከቀጣይ መስከረም ወር ጀምሮ ይካሄዳሉ።
በምስራቅ አፍሪካ የሚካሄደው የ 2027 አፍሪካ ዋንጫ " ትልቅ ስኬት ይሆናል " ሲሉ ፓትሪስ ሞትሴፔ ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የካፍ ፕሬዝዳንት ዶክተር ፓትሪስ ሞትሴፔ የአፍሪካ ዋንጫ ተሳታፊ ቁጥር ሊጨመር እንደሚችል ገልጸዋል።
ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሞትሴፔ በሰጡት አስተያየት በቀጣይ የተሳታፊ ቁጥሩ ከ 24 ቡድኖች ወደ 28 ከፍ ይላል ብለዋል።
የ 2027 አፍሪካ ዋንጫ ውድድር ማጣሪያ ጨዋታዎች ከቀጣይ መስከረም ወር ጀምሮ ይካሄዳሉ።
በምስራቅ አፍሪካ የሚካሄደው የ 2027 አፍሪካ ዋንጫ " ትልቅ ስኬት ይሆናል " ሲሉ ፓትሪስ ሞትሴፔ ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


