ፉልሀም ተጨዋቾች ለማስፈረም ተቃርቧል !

ፉልሀም ተጨዋቾች ለማስፈረም ተቃርቧል ! ፉልሀም ጎንዛሎ ጋርሺያ እና ሴሳር ፓላሲዮስን ከሪያል ማድሪድ ለማስፈረም ከጫፍ መድረሱ ተገልጿል። ሁለቱ ተጨዋቾች በአሰልጣኝ አርቤሎኣ ስር በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መጫወት እንደሚፈልጉ ተነግሯል። የጎንዛሎ ጋርሺያ ዝውውር ሂሳብ ከ 3️⃣0️⃣ ሚልዮን ዩሮ በላይ መሆኑን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል። አሰልጣኝ አልቫሮ አርቤሎኣ ጎንዛሎ ጋርሺያን የቡድናቸው ቁልፍ…


