“ ፍፁም ቅጣት ምቱ ቀላል ነገር ነበር ”

“ ፍፁም ቅጣት ምቱ ቀላል ነገር ነበር ”
የኒውካስል ዩናይትዱ አሰልጣኝ ማቲያስ ጄስሌ ቡድናቸው ዛሬ እድል አብራው እንዳልነበረች ተናግረዋል።
“ መጥፎ እድል ነበር ” ያሉት አሰልጣኙ “ ቡድኑ ዛሬ ድንቅ ነበር ነገርግን መጨረሻው ከባድ ነበር “ ሲሉ ገልጸዋል።
ስለ ፍፁም ቅጣት ምቱ ያነሱት አሰልጣኙ “ የተፈጠረው በጣም ቀላል ነገር ነበር ” ብለዋል።
አክለውም “ ይሄ ሁኔታ ካሰጠ ወደፊት ብዙ ፍፁም ቅጣት ምት መስጠት አለባችሁ ግን ጥሩ አይደለም ” ሲሉ ተደምጠዋል።
“ ቡድኑ ዛሬ ምርጥ ነገር አድርጓል ነገር ግን የተወሰኑ ተጨዋቾች ማስፈረም አለብን ” ጨምረው ተናግረዋል።
የኒውካስል ዩናይትዱ አሰልጣኝ ማቲያስ ጄስሌ ቡድናቸው ዛሬ እድል አብራው እንዳልነበረች ተናግረዋል።
“ መጥፎ እድል ነበር ” ያሉት አሰልጣኙ “ ቡድኑ ዛሬ ድንቅ ነበር ነገርግን መጨረሻው ከባድ ነበር “ ሲሉ ገልጸዋል።
ስለ ፍፁም ቅጣት ምቱ ያነሱት አሰልጣኙ “ የተፈጠረው በጣም ቀላል ነገር ነበር ” ብለዋል።
አክለውም “ ይሄ ሁኔታ ካሰጠ ወደፊት ብዙ ፍፁም ቅጣት ምት መስጠት አለባችሁ ግን ጥሩ አይደለም ” ሲሉ ተደምጠዋል።
“ ቡድኑ ዛሬ ምርጥ ነገር አድርጓል ነገር ግን የተወሰኑ ተጨዋቾች ማስፈረም አለብን ” ጨምረው ተናግረዋል።


