ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

#ችሎት የፌደራል ፖሊስ በኢህአፓ አባላት አቶ አበበ አካሉ፣ አቶ ይስሀቅ ወልዳይ እና በፓርቲው ጠበቃ አቶ አበራ ንጉስ ላይ " የሽብር ጥቃት ለመፈጸም ተንቀሳቅሰዋል " ሲል ወንጅሏል።

ምንጭ፦ TIKVAH Ethiopia

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
#ችሎት የፌደራል ፖሊስ በኢህአፓ አባላት አቶ አበበ አካሉ፣ አቶ ይስሀቅ ወልዳይ እና በፓርቲው ጠበቃ አቶ አበራ ንጉስ ላይ " የሽብር ጥቃት ለመፈጸም ተንቀሳቅሰዋል " ሲል ወንጅሏል።
#ችሎት የፌደራል ፖሊስ በኢህአፓ አባላት አቶ አበበ አካሉ፣ አቶ ይስሀቅ ወልዳይ እና በፓርቲው ጠበቃ አቶ አበራ ንጉስ ላይ " የሽብር ጥቃት ለመፈጸም ተንቀሳቅሰዋል " ሲል ወንጅሏል። ተጠርጣሪዎች ዛሬ ፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ቀርበዋል። ፖሊስ ለፍርድ ቤት እንደገለጸው፣ ተጠርጣሪዎቹ ከህወሓት፣ "ጽምዶ" እና ከሌሎች "ጸረ ሰላም ኃይሎች" ጋር በመቀናጀት ፦ …

ተዛማጅ ታሪኮች