ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

የአከራይና ተከራይ ውል እድሳት ጊዜ ተራዘመ።

ምንጭ፦ TIKVAH Ethiopia

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
የአከራይና ተከራይ ውል እድሳት ጊዜ ተራዘመ።
የአከራይና ተከራይ ውል እድሳት ጊዜ ተራዘመ።

የአከራይና ተከራይ ውል ምዝገባና እድሳት የመጨረሻ ጊዜ እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም. መራዘሙን የአዲስ አበባ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ አስታውቋል።

ቢሮው የጊዜ ገደቡን ያራዘመው በተለያዩ ምክንያቶች ውላቸውን ማደስ ያልቻሉ አከራዮችና ተከራዮች በመኖራቸውና ከህብረተሰቡ በቀረቡ ተደጋጋሚ ጥያቄዎች መሆኑን ገልጿል።

በመሆኑም ውላቸውን ያላደሱ ሁሉም አከራዮች እና ተከራዮች እስከ ጳጉሜ 5 ድረስ በክፍለ ከተሞች፣ በመሶብ አንድ ማዕከላትና ለአገልግሎቱ በተዘጋጁ ቦታዎች በመቅረብ ውላቸውን እንዲያድሱ ቢሮው ጥሪ አቅርቧል።

ነሐሴ 30 ቀን 2018 ዓ/ም

@tikvahethiopia

ተዛማጅ ታሪኮች