የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከነገ ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ ከጎንደር ሁመራ ቋሚ የበረራ አገልግሎት ሊጀምር መሆኑን አስታውቋል።
ምንጭ፦ TIKVAH Ethiopia
·

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከነገ ሐምሌ 25 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ ከጎንደር ሁመራ ቋሚ የበረራ አገልግሎት ሊጀምር መሆኑን አስታውቋል።
የበረራ አገልግሎቱ፣ ዘወትር #ቅዳሜ ከጎንደር ወደ ሁመራ የሚደረግ ሲሆን ዘወትር #ሰኞ ደግሞ ከሁመራ ወደ ጎንደር አገልግሎት እንደሚሰጥ አሚኮ ዘግቧል።
ሐምሌ 24 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia
የበረራ አገልግሎቱ፣ ዘወትር #ቅዳሜ ከጎንደር ወደ ሁመራ የሚደረግ ሲሆን ዘወትር #ሰኞ ደግሞ ከሁመራ ወደ ጎንደር አገልግሎት እንደሚሰጥ አሚኮ ዘግቧል።
ሐምሌ 24 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia

