#WorldCup2026

#WorldCup2026
በ አለም ዋንጫ አስራ ስድስት ጥሎ ማለፍ ዛሬ ሁለት መርሐ ግብሮች ይደረጋሉ።
የወቅቱ የአለም ዋንጫ አሸናፊ አርጀንቲና ዛሬ ከግብፅ ጋር ጨዋታዋን ታደርጋለች።
ሌላኛው የጥሎ ማለፍ ጨዋታ በስዊዘርላንድ እና ኮሎምቢያ መካከል ይካሄዳል።
የሁለቱ ጨዋታዎች አሸናፊ የሚሆኑት በሩብ ፍፃሜው እርስ በርስ የሚገናኙ ይሆናል።
ጨዋታዎቹ ?
ምሽት 1:00 አርጀንቲና ከ ግብፅ
ምሽት 5:00 ስዊዘርላንድ ከ ኮሎምቢያ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በ አለም ዋንጫ አስራ ስድስት ጥሎ ማለፍ ዛሬ ሁለት መርሐ ግብሮች ይደረጋሉ።
የወቅቱ የአለም ዋንጫ አሸናፊ አርጀንቲና ዛሬ ከግብፅ ጋር ጨዋታዋን ታደርጋለች።
ሌላኛው የጥሎ ማለፍ ጨዋታ በስዊዘርላንድ እና ኮሎምቢያ መካከል ይካሄዳል።
የሁለቱ ጨዋታዎች አሸናፊ የሚሆኑት በሩብ ፍፃሜው እርስ በርስ የሚገናኙ ይሆናል።
ጨዋታዎቹ ?
ምሽት 1:00 አርጀንቲና ከ ግብፅ
ምሽት 5:00 ስዊዘርላንድ ከ ኮሎምቢያ
@tikvahethsport @kidusyoftahe


