#MoE : ትምህርት ሚኒስቴር፣ የሪሚዲያል ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ውጤት ያመጡ ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ምርጫ እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረበ።
ምንጭ፦ TIKVAH Ethiopia
·

#MoE : ትምህርት ሚኒስቴር፣ የሪሚዲያል ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ውጤት ያመጡ ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ምርጫ እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረበ።
ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የምደባ ምርጫቸውን እስከ መስከረም 11/2019 ዓ.ም ድረስ እንዲያደርጉ ነው ያሳወቀው።
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለመምረጥ 👇
https://student.ethernet.edu.et/preferences
@tikvahethiopia

